“Be the change you want to see in the world.”

አሻራዬ መነቃቂያ ገፅ

“Be the change you want to see in the world.”

አሻራዬ መነቃቂያ ገፅ

ሀሙስ ከደረስን እሁድ ብዙ አይርቅም!

(በሚስጥረ አደራው) ህይወት ከሰባት ቀናቶች የበለጠ እድሜ የላትም፤ የትኛው ቀን ላይ ነን? ይህንን ያለው ታዋቂው ገጣሚ ሮበት ብላይ ነው።  ገጣሚው ይህንን የተናገረው አሜሪካ በወቅቱ የነበረችበትን ጦርነቶች አስመልክቶ ተቃውሞውን በገለጸበት ግጥሙ ውስጥ ነበር። ይህ ሰው ስነጥብበን ለሰላም ለማዋል ብዙ ተግቷል፤ እንደውም “American Writers Against the Vietnam War” የሚል ማህበርም መስርቶ ነበር፤ ይህ...

ማን ቀድሞ ይታጠባል?- Zahir ክፍል ሁለት

(በሚስጥረ አደራው) “ሜሪ ሁለት የእሳት አደጋ ሰዎች የእሳት ቃጠሎን ለማጥፋት ወደ ጫካ ሄዱ እንበል። ግዳጃቸውን ሲጨርሱ በአቅራቢያው ወዳለ ወራጅ ውሃ ሄዱ። የአንደኛው ፊት በጥላሸት ተሸፍኖ ጥቁር ብሏል፤ የሁለተኛው ሰው ፊት ግን ንጹህ ነው፤ ጥያቄዬ ምን መሰለሽ፤ ከሁለቱ ማንኛቸው ፊታቸውን ቀድመው የሚታጠቡ ይመስለሻል?” “ይህማ ቀሽም ጥያቄ ነው፤ ፊቱ ጥላሸት የለበሰው ሰው ነዋ” “አይደለም!!! አየሽ ተሳሳትሽ፤ ፊቱ...

ነጸብራቅ /Reflection/

(በሚስጥረ አደራው) ኑሮን በአጭሩ ከሚገልጹ ቃላቶች ውስጥ “ነጸብራቅ” አንደኛው ነው ልበል?  አንዴንዴ ዞር ብለን መንገዳችንን ስናጤነው፤ ተመሳሳይ ኩነቶችን ( Similar Patterns) ማየታችን የማይቀር ነው፤ ተመሳሳይ ባህሪ ያላቸውን ሰዎች ማግኘት ወይም መጎዳኘት፤ ተመሳሳይ ስህተቶችን መስራት፤ ተመሳሳይ መልካም ዕድሎችን መሰብሰብ፤ ብቻ ተቀራራቢ የሆኑ ነገሮችን በምናሳልፈው ህይወት ውስጥ ማየታችን የተለመደ ነው።...

ጠጌ ጠጌ አይነኬ “Asymptote”

(በሚስጥረ አደራው)  ምንም እንኳን ሂሳብ ላይ እምብዛም ብሆንም ካልተረሱኝ ጥቂት የሂሳብ ጥበቦች (መደመርና መቀነስ ናቸው ዋነኞቹ መቼም) ሌላ አይምሮዬ ውስጥ አልላቀቅም ብሎ የቀረው “Asymptote” የሚለው የሂሳብ ጽንሰ ሃሳብ ነው። የያኔው የሂሳብ አስተማሪዬ አቶ ኤሊያስ ለ” Asymptote” የሰጡን አማርኛ ፍቺ በወቅቱ “ጠጌ ጠጌ አይነኬ” የሚል ነበር።...