by Mistre | Oct 23, 2016 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
በሚስጥረ አደራው ዘነበ ወላ የስብሃት ገብረግዚያብሄርን የህይወት ታሪክ ባሰፈረበት መጽሃፉ ስብሃት በአንድ ወቅት እንዲህ ብሎ እንደነበር ጽፎዋል።”መጽሃፍ ቅዱስን ሀበሻ ቢሆን ኖሮ የጻፈው፤ ዳዊት የኦርዮንን ሚስት ተመኘ የሚለውን አይጽፈውም ነበር፤ ከቤርሳቤህ ጋር ተኛ የሚለውንም ያወጣው ነበር” ይህንን እንግዲህ የተናገረው እውቁ ደራሲ ስብሃት ገ/እግዚያብሄር እንደሆነ ጸሀፊው ዘነበ ወላ ይናገራል። ይህንን...
Recent Comments