by Mistre | Jul 19, 2018 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) “ትዕግስት ስጠኝ ብለን ስንጠይቅ፤ የሚሰጠን እረጅም ሰልፍ ነው” ትላለች ጸሀፊ ትሬሲ ማክሚላን። ትዕግስትን ስንጠይቅ የሚሰጠን ትዕግስትን የምንለማመድበት መድረክና ትዕግስትን የምናዳብርባቸው ሁኔታዎች እንጂ ትዕግስት ልክ እንደተሰጥዎ ከላይ አይቸረንም። ለዛሬ ጽሁፌ መነሻ የሆነኝ ሀሳብ እንደሚከተለው ነው። አንዳንዴ እራሳችንን ባላሰብነው ሁኔታ ውስጥ እናገኘውና ከራሳችን የማንጠብቀው ባህሪ...
by Mistre | Dec 11, 2017 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) በቀደም ለታ አንዲት የማደንቃት ድምጻዊት ቃለመጠየቅ ሲደረግላት እየሰማሁኝ ነበር። ይህች ምርጥ ኢትዮጵያዊ ድምጻዊት ባለትዳር ነበረችና ጋዜጠኛው የሚከተለውን ጥያቄ ሰነዘረ። “በዚህ ሙያሽ ላይ ባለቤትሽ እርዳታ ያደርጋል? ይደግፍሻል?” “ባለቤቴ ይደግፈኛል……በመተው ይደግፈኛል፤ እራሴን እንድሆን በመተው፤ የስራ ቀጠናዬ ውስጥ ባለመግባት በመተው ይደግፈኛል” ብላ መለሰች። መልሷ ውስጤ...
by Mistre | Nov 22, 2017 | መነቃቂያ inspiring stories
(በሚስጥረ አደራው) “ወደድንም ጠላንም ህይወታችን ለፈጣሪ ባለን የምስጋና መጠን ይወሰናል። ህይወታችንን እጅግ መልካም ለማድረግ አልያም እርግማን ወደሞልው የሰቀቀን ኑሮ ለመለወጥ የሚያስችለን የገዛ አመለካከታችን ነው። አንዳንዶቻችን በቤታችን ጓሮ የተተከለውን ጽጌሬዳ ስንመለከት ጽጌሬዳው በእሾህ መወረሱ ያበሳጨናል፤አንዳንዶች ደግሞ እሾሁ ጽጌሬዳ ማብቀሉ ይገርማቸዋል። ሁሉ ነገር እኛ በሚኖረን የህይወት መነጽር ይወሰናል።...
by Mistre | Nov 8, 2017 | መነቃቂያ inspiring stories
(በሚስጥረ አደራው) ህይወት ከሰባት ቀናቶች የበለጠ እድሜ የላትም፤ የትኛው ቀን ላይ ነን? ይህንን ያለው ታዋቂው ገጣሚ ሮበት ብላይ ነው። ገጣሚው ይህንን የተናገረው አሜሪካ በወቅቱ የነበረችበትን ጦርነቶች አስመልክቶ ተቃውሞውን በገለጸበት ግጥሙ ውስጥ ነበር። ይህ ሰው ስነጥብበን ለሰላም ለማዋል ብዙ ተግቷል፤ እንደውም “American Writers Against the Vietnam War” የሚል ማህበርም መስርቶ ነበር፤ ይህ...
by Mistre | Oct 19, 2017 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) “ሜሪ ሁለት የእሳት አደጋ ሰዎች የእሳት ቃጠሎን ለማጥፋት ወደ ጫካ ሄዱ እንበል። ግዳጃቸውን ሲጨርሱ በአቅራቢያው ወዳለ ወራጅ ውሃ ሄዱ። የአንደኛው ፊት በጥላሸት ተሸፍኖ ጥቁር ብሏል፤ የሁለተኛው ሰው ፊት ግን ንጹህ ነው፤ ጥያቄዬ ምን መሰለሽ፤ ከሁለቱ ማንኛቸው ፊታቸውን ቀድመው የሚታጠቡ ይመስለሻል?” “ይህማ ቀሽም ጥያቄ ነው፤ ፊቱ ጥላሸት የለበሰው ሰው ነዋ” “አይደለም!!! አየሽ ተሳሳትሽ፤ ፊቱ...
Recent Comments