by Mistre | Jun 19, 2016 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
በሚስጥረ አደራው በአባቴ ምክንያት ቆሜ እንዳልቀር እፈራለው። እንዲህ ብዬ ወሬዬን ስጀምር የማታውቁትን አባቴን በክፉ አይናችሁ እንዳታዩብኝ እሰጋለው። ቆሜ የምቀረው አባቴ ምርጫዬን ስላልወደደልኝ አይደለም፤ ወይም እሱ የመረጠልኝን ስላላገባው። ለሱ ሰው ሁሉ መልካም እስከሆነ ድረስ እኩል ነው። ወላጆቼ በአንድ ጎጆ ኑሮዋቸውን ሀ ብለው ከጀመሩ እነሆ ግማሽ ምዕተ ዓመት ሊሆናቸው ነው። እርግጥ ነው በእኛ በኢትዪጵያን ዘንድ ይህ...
Recent Comments