“Be the change you want to see in the world.”

አሻራዬ መነቃቂያ ገፅ

“Be the change you want to see in the world.”

አሻራዬ መነቃቂያ ገፅ

ነጸብራቅ /Reflection/

(በሚስጥረ አደራው) ኑሮን በአጭሩ ከሚገልጹ ቃላቶች ውስጥ “ነጸብራቅ” አንደኛው ነው ልበል?  አንዴንዴ ዞር ብለን መንገዳችንን ስናጤነው፤ ተመሳሳይ ኩነቶችን ( Similar Patterns) ማየታችን የማይቀር ነው፤ ተመሳሳይ ባህሪ ያላቸውን ሰዎች ማግኘት ወይም መጎዳኘት፤ ተመሳሳይ ስህተቶችን መስራት፤ ተመሳሳይ መልካም ዕድሎችን መሰብሰብ፤ ብቻ ተቀራራቢ የሆኑ ነገሮችን በምናሳልፈው ህይወት ውስጥ ማየታችን የተለመደ ነው።...

ጠጌ ጠጌ አይነኬ “Asymptote”

(በሚስጥረ አደራው)  ምንም እንኳን ሂሳብ ላይ እምብዛም ብሆንም ካልተረሱኝ ጥቂት የሂሳብ ጥበቦች (መደመርና መቀነስ ናቸው ዋነኞቹ መቼም) ሌላ አይምሮዬ ውስጥ አልላቀቅም ብሎ የቀረው “Asymptote” የሚለው የሂሳብ ጽንሰ ሃሳብ ነው። የያኔው የሂሳብ አስተማሪዬ አቶ ኤሊያስ ለ” Asymptote” የሰጡን አማርኛ ፍቺ በወቅቱ “ጠጌ ጠጌ አይነኬ” የሚል ነበር።...

“የሴት ልጅ”

(በሚስጥረ አደራው)  አገር ሰላም ብዬ ወደ ስራዬ ለመሄድ በጠዋቱ ጉዜዬን ጀምሬያለው። ከሰሞኑን አንድ ወዳጄ የሰጠኝን ብዙ ዘፈን ያለበት ማጫወቻ እያጫወትኩኝ ነበር። ድንገት ከዚህ ቀደም ልብ ብዬ አድምጬው የማላውቀው የተወዳጁ ዘፋኝ የአለማየው እሸቴ ዘፈን መስረቅረቅ ጀመረ። የመጀመሪያውን የዘፈኑን ስንኝ ስሰማ ግን የሆነ ስሜት ጭንቅላቴን መታኝ፤ ስንኙ እንዲህ ይላል “ሴት ያሳደገው ልጅ ከመባል ዘወትር ለማኝ ሆኖ...

የፐርሽያው አለቃ ገብርሃና

(በሚስጥረ አደራው) በፐርሽያ (አሁኗ ቱርክ) ጥንታዊ ጽሁፎች ውስጥ ናስረዲን በጣም ታዋቂ ገጸባህሪ ነው። እንደሚባለው ይህ የሱፊ ፈላስፋ ናስረዲን በ13ኛው ክፍለዘመን የነበረ ብልህ መምህር ነበር። በእሱ ስም የሚተረኩ በጣም ብዙ ታሪኮች፤ ቀልዶችና፤ ትምህርት አዘል መልዕክቶች፤ ዛሬም ድረስ ይነገራሉ። ምናልባት ሳስበው ልክ እንደኛ አገር አለቃ ገብርሃና ይመስለኛል። በእኛ ሃገር ብዙ ቀልዶች አለቃ ገብረሃና እንደተናገሯቸው...

ሶስት አለሞች አንዲት ነፍስ 

(በሚስጥረ አደራው) እንደዛሬ ያለው ቀን ሲገጥመኝ ይህን አስባለው። ሰው በሶስት አለሞች ውስጥ ገባ ወጣ እያለ እድሜውን የሚፈጅ ፍጡር ይመስለኛል። በእያንዳንዱ አለም የምንሰነብትባቸው የግዜ እርዝማኔዎች ቢለያዩም። ከአንዱ አለም ወደ ሌላው እየተዘዋወርን ይህንን እረጅም የህይወት ጉዞ እንለዋለን…. “ይህች አንዲቷ ነፍስ ሶስት አለሞች ለምዳ እፎይ ብላ አትኖርም አዬ የሰው እዳ” የመጀመሪያው...

ጥብቀት – Attachments

(በሚስጥረ አደራው) “ያልበሰለው ፍሬ ከቅርንጫፉ ጋር ተጣብቆ ይቆያል፤ ስላልበሰለ ለተሻለ ነገር  አይመጥንም። የበሰለውና የሚጣፍጠው ግን ከቅርጫፉ እራሱን ያላላል።” “The immature fruit clings, tightly to the branch Because , not yet ripe, it’s unfit for the palace. When fruits become ripe , sweet, and...