by Mistre | Aug 16, 2017 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) ኑሮን በአጭሩ ከሚገልጹ ቃላቶች ውስጥ “ነጸብራቅ” አንደኛው ነው ልበል? አንዴንዴ ዞር ብለን መንገዳችንን ስናጤነው፤ ተመሳሳይ ኩነቶችን ( Similar Patterns) ማየታችን የማይቀር ነው፤ ተመሳሳይ ባህሪ ያላቸውን ሰዎች ማግኘት ወይም መጎዳኘት፤ ተመሳሳይ ስህተቶችን መስራት፤ ተመሳሳይ መልካም ዕድሎችን መሰብሰብ፤ ብቻ ተቀራራቢ የሆኑ ነገሮችን በምናሳልፈው ህይወት ውስጥ ማየታችን የተለመደ ነው።...
by Mistre | Jul 28, 2017 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) ምንም እንኳን ሂሳብ ላይ እምብዛም ብሆንም ካልተረሱኝ ጥቂት የሂሳብ ጥበቦች (መደመርና መቀነስ ናቸው ዋነኞቹ መቼም) ሌላ አይምሮዬ ውስጥ አልላቀቅም ብሎ የቀረው “Asymptote” የሚለው የሂሳብ ጽንሰ ሃሳብ ነው። የያኔው የሂሳብ አስተማሪዬ አቶ ኤሊያስ ለ” Asymptote” የሰጡን አማርኛ ፍቺ በወቅቱ “ጠጌ ጠጌ አይነኬ” የሚል ነበር።...
by Mistre | Jul 16, 2017 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) አገር ሰላም ብዬ ወደ ስራዬ ለመሄድ በጠዋቱ ጉዜዬን ጀምሬያለው። ከሰሞኑን አንድ ወዳጄ የሰጠኝን ብዙ ዘፈን ያለበት ማጫወቻ እያጫወትኩኝ ነበር። ድንገት ከዚህ ቀደም ልብ ብዬ አድምጬው የማላውቀው የተወዳጁ ዘፋኝ የአለማየው እሸቴ ዘፈን መስረቅረቅ ጀመረ። የመጀመሪያውን የዘፈኑን ስንኝ ስሰማ ግን የሆነ ስሜት ጭንቅላቴን መታኝ፤ ስንኙ እንዲህ ይላል “ሴት ያሳደገው ልጅ ከመባል ዘወትር ለማኝ ሆኖ...
by Mistre | Jul 14, 2017 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) በፐርሽያ (አሁኗ ቱርክ) ጥንታዊ ጽሁፎች ውስጥ ናስረዲን በጣም ታዋቂ ገጸባህሪ ነው። እንደሚባለው ይህ የሱፊ ፈላስፋ ናስረዲን በ13ኛው ክፍለዘመን የነበረ ብልህ መምህር ነበር። በእሱ ስም የሚተረኩ በጣም ብዙ ታሪኮች፤ ቀልዶችና፤ ትምህርት አዘል መልዕክቶች፤ ዛሬም ድረስ ይነገራሉ። ምናልባት ሳስበው ልክ እንደኛ አገር አለቃ ገብርሃና ይመስለኛል። በእኛ ሃገር ብዙ ቀልዶች አለቃ ገብረሃና እንደተናገሯቸው...
by Mistre | Jun 15, 2017 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) እንደዛሬ ያለው ቀን ሲገጥመኝ ይህን አስባለው። ሰው በሶስት አለሞች ውስጥ ገባ ወጣ እያለ እድሜውን የሚፈጅ ፍጡር ይመስለኛል። በእያንዳንዱ አለም የምንሰነብትባቸው የግዜ እርዝማኔዎች ቢለያዩም። ከአንዱ አለም ወደ ሌላው እየተዘዋወርን ይህንን እረጅም የህይወት ጉዞ እንለዋለን…. “ይህች አንዲቷ ነፍስ ሶስት አለሞች ለምዳ እፎይ ብላ አትኖርም አዬ የሰው እዳ” የመጀመሪያው...
by Mistre | Jun 13, 2017 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) “ያልበሰለው ፍሬ ከቅርንጫፉ ጋር ተጣብቆ ይቆያል፤ ስላልበሰለ ለተሻለ ነገር አይመጥንም። የበሰለውና የሚጣፍጠው ግን ከቅርጫፉ እራሱን ያላላል።” “The immature fruit clings, tightly to the branch Because , not yet ripe, it’s unfit for the palace. When fruits become ripe , sweet, and...
Recent Comments