by Solyana Moges | Jan 6, 2021 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት, እንግዳ ጸሀፍት
More than once, I found myself in an argument where I know not much about the subject. Arguments about politics, religion, History (especially the later 😊) and heard myself saying,’ please read and enlighten yourself’ to look better or win the argument by looking like...
by Mistre | Oct 21, 2019 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
በሚስጥረ አደራው ዛፍ መሆን እመኛለሁ ያለውን ባለቅኔ ዛሬ ነበር ማግኝት “መጽሀፍ አንብቤ እፎይ ባልኩኝ ሰዓት ምነው ዛፍ በሆንኩኝ፤እያልኩ እመኛለሁ ወይ ፍሬ አፈራለሁ ወይ ጥላ እሆናለሁ ቢያንስ አንዲት ወፍ በግል አምና ጎጆ ቤቷን፤ እንደምትሰጠኝ እተማመናለሁ ያኔ በትክክል ለአደራ እበቃለሁ”- ነብይ መኮንን/ስውር ስፌት ሰሞኑን በምኖርበት ከተማ ዛፎች ቅጠላቸውን የሚያጡበት ወቅት ነው። ላለፉት ወራቶች አረንጓዴ ለብሰው...
by Mistre | Jul 19, 2018 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) “ትዕግስት ስጠኝ ብለን ስንጠይቅ፤ የሚሰጠን እረጅም ሰልፍ ነው” ትላለች ጸሀፊ ትሬሲ ማክሚላን። ትዕግስትን ስንጠይቅ የሚሰጠን ትዕግስትን የምንለማመድበት መድረክና ትዕግስትን የምናዳብርባቸው ሁኔታዎች እንጂ ትዕግስት ልክ እንደተሰጥዎ ከላይ አይቸረንም። ለዛሬ ጽሁፌ መነሻ የሆነኝ ሀሳብ እንደሚከተለው ነው። አንዳንዴ እራሳችንን ባላሰብነው ሁኔታ ውስጥ እናገኘውና ከራሳችን የማንጠብቀው ባህሪ...
by Mistre | Jun 15, 2018 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) ከአንድ ሰው በራፍ ላይ ቁጭ ብሎ ድንች የሚሸጥ ምሲኪን ሰው ነበረ። የቤቱ ባለቤት ሁሌም ወደ ውጪ ሲወጣ ይህንን ምስኪን ሰው ይመለከተው ነበረ። ቀኑን ሙሉ ብርድና ጸሀይ እየተፈራረቀበት ኑሮን ለማሸነፍ መድከሙ ስላሳዘነው በአቅሙ ሊረዳው ወሰነ። ነጋዴው አንዷን ድንች በ50 ሳንቲም ነበር የሚቸረችረው። ታዲያ ይህ ሰው ምስኪኑን ነጋዴ ለመርዳት በማሰብ በየቀኑ የአንድ ድንች ዋጋ እየሰጠው ለመሄድ...
by Mistre | Apr 25, 2018 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) ማንም ሆን ብሎ የማያስተምረን፤ ነገር ግን በህይወታችን ልናውቃቸው የሚገቡ ነገሮች አሉ። እኒህን የኑሮ ትምህርቶች በራሳችን ግዜ አደናቅፎን እስክንወድቅ ድረስ ማንም እንዲህ ነው ብሎ ሊያሳውቀን አይችልም። ባለፉት ቀናቶች ስለ “መቀበል” ወይም “Acceptance” በእጅጉ ሳስብ ነበረ። እራስን ስለመለወጥ፤ ሁኔታዎችን ስለመቀየር፤ የጎደለንን ስለማሟላት፤ ስለነዚህ ሁሉ ከልክ በላይ ሰምተናል። ስለ...
by Mistre | Dec 23, 2017 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) ከአበባው መልኩ ግጥሞች ውስጥ “ቅናት” የተሰኘውን ሲበዛ እወደዋለሁ። በተለምዶ በሚወዱት ሰው መቅናት የፍቅር ምልክት ነው ይላሉ፤ የሌላው አይነት ቅናት(ምቀኝነት) መጥፎነቱ ጥያቄ ውስጥ ስለማይገባ አናነሳውም። የፍቅር ጥልቀቱ ባሳደገው የቅናት መጠን እንደሚገለጽ የምናምን ሰዎች አለን፤ ትክክል ነው ማለት ግን አይደለም። መቅናት የሚወዱትን የግል ከማድረግ የሚመነጭ ሃይል እንደሆነ በማሰብ የሚያደርሰውን...
Recent Comments