by Mistre | Apr 25, 2018 | Guest writer-እንግዳ ጸሃፍት
(በሚስጥረ አደራው) ማንም ሆን ብሎ የማያስተምረን፤ ነገር ግን በህይወታችን ልናውቃቸው የሚገቡ ነገሮች አሉ። እኒህን የኑሮ ትምህርቶች በራሳችን ግዜ አደናቅፎን እስክንወድቅ ድረስ ማንም እንዲህ ነው ብሎ ሊያሳውቀን አይችልም። ባለፉት ቀናቶች ስለ “መቀበል” ወይም “Acceptance” በእጅጉ ሳስብ ነበረ። እራስን ስለመለወጥ፤ ሁኔታዎችን ስለመቀየር፤ የጎደለንን ስለማሟላት፤ ስለነዚህ ሁሉ ከልክ በላይ ሰምተናል። ስለ...
Recent Comments